Start Blog Type 1 (Full Width Image) and Sidbar

04
Oct 2023

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን  ለማኅሌት አገልግሎት ከምትጠቀምባቸው መጻሕፍት መካከል አንዱ የሆነው የማኅሌተ ጽጌ መጽሐፍ ወደ ፊንላንድኛ ቋንቋ ተተርጎመ። ይህንን የአባ ጽጌ ድንግል ድርሰት የሆነው መጽሐፍ የተረጎሙት የፊንላንድ ሀገር ዜጋ  የሆኑት እና ከሃምሳ ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ ለአምስት ዓመታት ቆይታ ያደረጉት አቶ ኒሎ ሆንካነን ናቸው። ተርጓሚው መጽሐፉ ወደ ፊንላንድኛ ለመተርጎም ከ10 ዓመት በላይ ሲያጠኑ እንደቆዩና ዋና ምንጭ አድርገው የተጠቀሙት ደግሞ በ1919 ዓ.ም. በዶ/ር አዶልፍ ግሮህማን የተተረጎመውን የጀርመንኛ ቅጅ እንደሆነ ገልጸዋል። አቶ ኒሎ ማኅሌተ ጽጌን ለምን ለመተርጎም እንዳነሳሳቸው ሲጠየቁ፤ «ማኅሌተ ጽጌ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካሏት የመዝሙር መጻሕፍት ውስጥ በትንሽ ጥራዝ መጽሐፍ ሆኖ......

Read More


03
Sep 2023
ሀገረ ስብከቱ የ2015 በጀት ዓመት  አፈጻጸም ጠቅላላ ጉባኤውን  አጠናቀቀ

ዜና ሀገረ ስብከት: የስዊድን፣ስካንዲናቪያን እና ግሪክ ሀገሮች  ሀገረ ስብከት ፣ ከነሐሴ 26-27/2015 ዓ.ም በስዊድን ስቶክሆልም ሲያካሂድ የነበረውን የሀገረ ስብከቱን የ2015 በጀት ዓመት  አፈጻጸም ጠቅላላ ጉባኤውን  አጠናቀቀ። በብፁዕ አቡነ ኤልያስ የሚመራው የስዊድን፣ስካንዲናቪያን እና ግሪክ ሀገሮች ሀገረ ስብከት በጉባኤው ላይ የ2015 ዓ.ም የበጀት ዓም የሥራ አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን  ያጋጠሙ ችግሮችን በማንሳት ውይይት አድርጓል ።በማያያዝም ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚያገለግል ስልታዊ ዕቅድ ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን ቀደም ብሎ በአገልግሎት ላይ ያለውን የሀገረ ስብከቱን መተዳደሪያ ደንብ ማሻሻያ ረቂቅ ሕግም  ለጉባኤው ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል ። በመጨረሻም ጉባኤው በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያናችን ፈተናዎች እና በሀገራችን ኢትዮጵያ እስካሁን ሊቆም ያልቻለው የእርስ......

Read More


03
Sep 2023

ነሐሴ 24 ቀን 2015 +++ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ የስዊድን፣ ስካንድንቪያን እና ግሪክ ሀገሮች ሊቀ ጳጳስ በሀገረ ፊንላንድ ዋና ከተማ የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ነሐሴ 18 ቀን 2015 ዓ.ም ባርከዋል። የሄልሊንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን በ2004 ዓ.ም በብፁዕ አቡነ እንጦንስ ተባርኮ አገልግሎቱን የጀመረው እንደሆነ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። አጥቢያው እስከ አሁን ድረስ ከፊንላንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በውሰት በሚያገኘው ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ላይ በወር ሁለት ጊዜ እና በዐበይት በላይ ጊዜ ብቻ አገልግሎት እየሰጠ መቆየቱን ተገልጿል። በአሁን ጊዜ የሕጻናት እና አዳጊ ልጆች እንዲሁም የምዕመንናን ቁጥር እየተበራከተ በመምጣቱ የተነሳ፤ በየዕለቱ ምዕመናን እግዚአብሔርን......

Read More


03
Sep 2023
Archbishop Consecrates New Church Building in Helsinki, Finland

+++ Helsinki, Finland – August 27, 2023 In a momentous ceremony, His Grace Abune Elias, the Archbishop of Sweden, Scandinavia, and Greece, presided over the consecration of the brand-new Church building for the DebreAmin Abune Teklehaymanot Church in the heart of Helsinki, Finland. The consecration took place on August 26, 2023, marking a significant milestone for the local Christian community. The Helsinki DebreAmin Abune Teklehaymanot Church, originally blessed by His Grace Abune Antonis, commenced its service back in 2011. However, until recently, the parish had been conducting spiritual services only twice a......

Read More


Social Icons

Calendar

March 2024
M T W T F S S
 123
45678910
11121314151617
18192021222324
25262728293031

instagram

    flickr

    instagram