Daily Archives: June 20, 2017


20
Jun 2017
የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊው በዓል በቱርኩ -ፊላንድ በድምቀት ተከበረ!

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዘንድ  በየዓመቱ ሰኔ 12 ቀን  የሚከበረው   ዓመታዊው የቅዱስ ሚካኤል ክብረ  በዓል በቱርኩ- ፊላንድ  ሰኔ 10/2009 ዓ .ም በደመቀ ሁኔታ  ተከበረ። በዘንድሮ ዓመት  ከሌላው ጊዜ በተለየ መልኩ በርካታ ምእመናን ወደ ቱርኩ ተጉዘው በዓሉን ያከበሩ ሲሆን ፣ ከመቼውም ጊዜ  በበለጠ መልኩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሐዶ  እና የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቢያተ ክርስቲያናት  ካህናት እና ምእመናን በጋራ በተገኙበት በማኅሌትና  በቅዳሴ ከማለዳው  የተጀመረው ክብረ በዓል ቀኑን ሙሉ ቀጥሎ  ከቅዳሴው ፍፃሜ በኋላም  ትምህርትና  እና ልዩ ልዩ መንፈሳዊ  ዝግጅቶች ቀርበዋል ። በፊላንድ  ሄልሲንኪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ  ቤተክርስቲያን የደብረ አሚን አቡነ  ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን    አስተዳዳሪ  መጋቤ ብሉይ ቀሲስ......

Read More