Monthly Archives: November 2015


14
Nov 2015

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! በፊንላንድ ለምትኖሩ ሕዝበ ክርስቲያኖች በሙሉ፦ በእግዚአብሔር አምላካችን ቸርነት፣ በቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት በጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ጸሎትና ተራዳኢነት፤  የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ ብሎም በፊንላንድ ውስጥ የመጀመሪያው ቋሚ ካህን መጋቤ ብሉይ ለማ በሱፍቃድ (ቀሲስ) ለመምጣት በዝግጅት ላይ ናቸው። የእግዚአብሔር ቅዱስ ፍቃዱ ቢሆን አባታችን ቅዳሜ ኅዳር 4 ቀን 2008 ዓ.ም.  (November 14, 2015)  ሄልሲንኪ ይገባሉ።  እግዚአብሔር አምላካችንን እያመሰገንን፤ ለሁላችሁም እንኳን ደስ አለን እንላለን። ለመምህራችንን የእንኳን ደህና መጡ፣በሄልሲንኪ ውስጥና በፊንላድ በተለያዩ ከተሞች ከሚኖሩ ህዝበ ክርስቲያኖች ጋር  የትውውቅ መርሐ ግብር እሁድ ኅዳር 5 ቀን 2008 ዓ.ም. (November 15, 2015) ......

Read More