ዐቢይ ጾም ስድስተኛ ሳምንት ገብር ኄር
የዐቢይ ጾም ስድስተኛ ሳምንት ገብር ኄር የተሰየመው በቅዱስ ያሬድ ነው፡፡ በዚህ ሳምንት ለሰው ሁሉ የማገልገያ ጸጋ መሰጠቱን፣ ሰጪው እግዚአብሔር አምላክ መሆኑን፣ ቅን አገልጋዮች ስለሚቀበሉት ዋጋ ፣ ሰነፍ አገልጋዮች ስለሚጠብቃቸው ፍርድ ይሰበካል፡፡
የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትቤት የሥነ ጽሁፍ ንዑስ ክፍል የተዘጋጀ
Recent Sermons
![ዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንት ምኲራብ](http://www.teklehaymanot.fi/wp-content/uploads/2021/03/kedest-420x330.png)
ዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንት ምኲራብ
April 12, 2021
ዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት
April 12, 2021
ዐቢይ ጾም አራተኛ ሳምንት መጻጉዕ
April 12, 2021