Ongoing

የጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖትን በዓለ ልደት

Maunulan kirkko Metsäpurontie 15, Helsinki

+++ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። “የጻድቅ አፍ ጥበብን ያስተምራል፥ አንደበቱም ፍርድን ይናገራል።” መዝ. 36፥ 30 የተከበራችሁ በፊንላንድና በአጎራባች ሀገሮች አድባራት የምትገኙ አበው ካህናት ወዲያቆናት፥ የሰንበት ት/ቤት መዘምራን ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ! የጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖትን በዓለ ልደት ታኅሣሥ 21/04/2010 /Dec 30.12.2017. ከዋዜማው ዐርብ ጀምሮ በታላቅ ድምቀት ይከበራል በመሆኑም በዕለቱ ተገኝታችሁ ከጻድቁ በረከት ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ዝርዝር መርሃግብር ከ22፥00 - 01፥00 ገድል ትርጉምና ስብሐተ እግዚአብሔር ይደርሳል (ዐርብ ማታ በ20/04/2010) ከ01፥00 - 06፥00 ማኅሌት ይቆማል ከ 06፥00 - 06፥30 ጸሎተ ኪዳን ይደርሳል ከ06፥30 - 09፥00 ቅዳሴ ይከናወናል ከ09፥00 - 10፥00 ትምህርትና መዝሙር ከ10፥00 - 10፥20 ታቦተ ሕጉ ዑደት ያደርጋል ከ10፥20 - 10፥40 የደብሩ መዘምራን ወረብ ያቀርባሉ ከ10፥40 - 11፥30 ማስታወቂያዎችና መልእክቶች 12፥00 ታቦተ ሕጉ ወደ መንበረ ክብሩ ይመለሳል   ቦታ፡  Kristuksen taivaaseenastumisen kirkko (Läntinen Valkoisenlähteentie 48, Vantaa) በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/በሰሜን ምዕራብ አውሮፓ ሀ/ስብከት የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን። http://www.teklehaymanot.fi/