Loading Events
  • This event has passed.

የጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖትን በዓለ ልደት

+++

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

“የጻድቅ አፍ ጥበብን ያስተምራል፥ አንደበቱም ፍርድን ይናገራል።” መዝ. 36፥ 30

የተከበራችሁ በፊንላንድና በአጎራባች ሀገሮች አድባራት የምትገኙ አበው ካህናት ወዲያቆናት፥ የሰንበት ት/ቤት መዘምራን ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ!

የጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖትን በዓለ ልደት ታኅሣሥ 21/04/2010 /Dec 30.12.2017. ከዋዜማው ዐርብ ጀምሮ በታላቅ ድምቀት ይከበራል በመሆኑም በዕለቱ ተገኝታችሁ ከጻድቁ በረከት ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

ዝርዝር መርሃግብር

ከ22፥00 – 01፥00 ገድል ትርጉምና ስብሐተ እግዚአብሔር ይደርሳል (ዐርብ ማታ በ20/04/2010)

ከ01፥00 – 06፥00 ማኅሌት ይቆማል

ከ 06፥00 – 06፥30 ጸሎተ ኪዳን ይደርሳል

ከ06፥30 – 09፥00 ቅዳሴ ይከናወናል

ከ09፥00 – 10፥00 ትምህርትና መዝሙር

ከ10፥00 – 10፥20 ታቦተ ሕጉ ዑደት ያደርጋል

ከ10፥20 – 10፥40 የደብሩ መዘምራን ወረብ ያቀርባሉ

ከ10፥40 – 11፥30 ማስታወቂያዎችና መልእክቶች

12፥00 ታቦተ ሕጉ ወደ መንበረ ክብሩ ይመለሳል

 

ቦታ፡  Kristuksen taivaaseenastumisen kirkko (Läntinen Valkoisenlähteentie 48, Vantaa)

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/በሰሜን ምዕራብ አውሮፓ ሀ/ስብከት

የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን።

http://www.teklehaymanot.fi/

Start

December 29, 2017 @ 22:00

End

December 30, 2017 @ 12:00

Website

https://www.facebook.com/events/2003798376566020/?notif_t=plan_user_invited&notif_id=1513319876017184

Location

Maunulan kirkko
Metsäpurontie 15
Helsinki, 00630 Finland

Organizer

የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
Phone
+358 40 684 2226
Email
debreaminoffice@gmail.com
View Organizer Website

Share this Event

REGISTER FOR THIS EVENT