በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስዊድንና ስካንዲናቪያን ሀገሮች ሀገረ ስብከት በፊንላንድ የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
Etiopian Ortodoksinen Tewahdo Kirkko Ruotsin-Ja Skandinavia Maiden Hiippakunta Helsingin Debre Amin Abune TekleHaymanot Seurakunta
[smartslider3 slider=”3″]









በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

እንኳን ወደ ቤተ ክርስቲያናችን ድረ ገጽ በሰላም መጡ።

የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲንያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት፣ አምልኮት፣ ሥርአት እና ትውፊት በመከተል ቤተ ክርስቲያናችን የምታቀርበውን መንፈሳዊ አገልግሎቶችን የሚያሳውቅ ድረ ገጽ ሲሆን ወደ እግዚያብሔር ቤት መጥታችሁ የአገልግሎቱ ተካፋይ እንድትሆኑ መንፈሳዊ ጥሪ ቤተ ክርስቲያን ታደርጋለች።

መንፈሳዊ አገልግሎቶች

  • በየሳምንቱ እሑድ ከ10፡00 – 12፡00 ሰዓት መደበኛ ጉባዔ
  • በወር ሁለት ጊዜ የቅዳሴ መርሓ ግብር
ስለ ደብራችን

ለሕንጻ ማሰሪያ/መግዣ

ሊገዛ ለታሰበው የቤተ ክርስቲያን ሕንጻ የገንዘብ እርዳታ ለማድረግ ከዚህ በታች ያለውን የሂሳብ ቁጥር ይጠቀሙ፣

Bank: Danske Bank
Acc No. FI2181469710254086
Beneficiary:  Helsingin Debre Amin Abune Tekla Haymanot

በገንዘብዎ ያገልግሉ

የደብሩን መደበኛ መንፈሳዊ አገልግሎት በገንዘብዎ ለማገዝ እና በየወሩ የአባልነት ክፍያዎትን ወይም አስራቶትን ለመክፈል የሚከተለውን የሂሳብ ቁጥር ይጠቀሙ፣

Bank: Danske Bank
Acc No. FI83 8000 9710 2023 12
Beneficiary: Etiopian ortodoks

THERE IS NO UPCOMING EVENT NOW!


በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ

መዝ 65: 11

የቅርብ መርሐ ግብራት


 ዜና





March 22, 2016

ስርዓተ ቅዳሴ

ስርዓተ ቅዳሴ

ቅዳሴ በሥርዓተ ቤተክርስቲያናችን ሥርዓት መሠረት በኅብረት የሚጸለይ የኅብረት ጸሎት ነው፡፡ ከፀሎቶች ሁሉ የላቀ የፀሎት ክፍል ነው፡፡ በቅዳሴ ጊዜ ፭ቱ ምሥዋዕቶች ተሞልተው ይገኙበታል እዚህንም ፭ቱን መሥዋዕቶች ማንኛውም ክርስተያን...


መንፈሳዊ የምክር አገልግሎት

የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲንያ የሚያስጨንቃችሁን በእርሱ ላይ ጣሉ የሚለውን አምላካዊ ቃል መሰረት በማድረግ በግልም ሆነ በማህባራዊ ህይወታችን ለሚያጋጥመን ልዪ መንፈሳዊና ስጋዊ ችግሮች የምክር አገልግሎት ትሰጣለች።

meskele 2

ስልክ : (ካህን) +358 40 684 2226