Loading Events
  • This event has passed.

ሰሙነ ሕማማት ሰኞ

† † †

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ሰሙነ ሕማማት

የተወደዳችሁ ምዕመናን እና ምዕመናት ፦
እግዚአብሔር ቢፈቅድ ሰሙነ ሕማማት ዕለታትን በጸሎት እና በስግደት ለማሳለፍ ቤተ ክርስቲያን መርሐ ግብር አዘጋጅታለች። እርስዎም በእነዚህ ዕለታት ከቤተሰብዎ ጋር እንዲገኙና የበረከቱ ተሳታፊ እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

ቀን ፦ ሰኞ ሚያዚያ ፲፯ – ረቡዕ ፲፱ ቀን ፳፻፰
(Mon April 25 – Wed April 27 2016)
ሰዓት ፦ ዘውትር 18.00 – 20.00
ቦታ ፦ Pyhittäjä Aleksanteri Syväriläisen kappeli
Myllypurontie 1, Helsinki

ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!
በኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ በሰሜን ምዕራብ አውሮፓ ሀገረ ስብከት የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት ፊንላንድ

Date

April 25, 2016

Time

18:00 - 20:00

Website

https://www.facebook.com/events/1728795990712233/

Location

Pyhittäjä Aleksanteri Syväriläisen kappeli
Myyllpurontie 1
Helsinki, Finland

Organizer

የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
Phone
+358 40 684 2226
Email
debreaminoffice@gmail.com
View Organizer Website

Share this Event

REGISTER FOR THIS EVENT