Loading Events
  • This event has passed.

ጸሎተ ሐሙስ መርሐ ግብር

† † †
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

የተወደዳችሁ ምዕመናን እና ምዕመናት ፦
እግዚአብሔር ቢፈቅድ ጸሎተ ሐሙስ ዕለትን በሥርዓተ እፅበተ እግርና ጸሎተ ቅዳሴ ለማሳለፍ ቤተ ክርስቲያን መርሐ ግብር አዘጋጅታለች። እርስዎም በእዚህ ዕለት ከቤተሰብዎ ጋር እንዲገኙና የበረከቱ ተሳታፊ እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

ቀን ፦ ሐሙስ ሚያዚያ ፳ቀን ፳፻፰  (Thursday April 28 2016)
ሰዓት ፦ 11.00 – 16.00
ቦታ ፦ Kristuksen taivaaseenastumisen kirkko (Läntinen Valkoisenlähteentie 48, Helsinki

ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!

በኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ በሰሜን ምዕራብ አውሮፓ ሀገረ ስብከት
የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን
ሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት
ፊንላንድ

Date

April 28, 2016

Time

11:00 - 16:00

Website

https://www.facebook.com/events/605980372902164/

Location

Maunulan kirkko
Metsäpurontie 15
Helsinki, 00630 Finland

Organizer

የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
Phone
+358 40 684 2226
Email
debreaminoffice@gmail.com
View Organizer Website

Share this Event

REGISTER FOR THIS EVENT