Loading Events
  • This event has passed.

የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ

† † †

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

ለመላው የቤተ ክርስትያናችን ምእመናን በሙሉ
በቅድሚያ እንደምን አላችሁ? ለዚህች ሰዓት በሰላም ያደረሰን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን።
በቤተ ክርስትያናችን ነባራዊ ሁኔታ ላይ ለመነጋገር ሰበካ ጉባኤው ጠቅላላ ጉባኤ ለመጥራት ወስኗል። በመሆኖኑም ሁላችሁም ከታች በተገለጡት ጊዜ እና ስፍራ ተገኝታችሁ የቤተ ክርስትያን የልጅነት ግዴታችሁን ትወጡ ዘንድ ሰበካ ጉባኤው በትህትና ይጠይቃል።

ቀን: ሚያዝያ 30 2008 ዓ.ም / 8th May 2016
ሰዓት: 15:30 – 18:00
ቦታ : Opastinsilta 6A, Helsinki

ሰላመ እግዚአብሔር አይለየን!

በኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ በሰሜን ምዕራብ አውሮፓ ሀገረ ስብከት
የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን
ሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት
ፊንላንድ

Date

May 8, 2016

Time

15:30 - 18:00

Website

https://www.facebook.com/events/492680514263919/

Location

Pasila
Opastinsilta 6A
Helsinki, Finland

Organizer

የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
Phone
+358 40 684 2226
Email
debreaminoffice@gmail.com
View Organizer Website

Share this Event

REGISTER FOR THIS EVENT