Monthly Archives: May 2018


25
May 2018
ሰባተኛ ዓመት ምሥረታና ፍልሰተ ዐፅሙ ለአቡነ ተክለሃይማኖት በዓል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ

ሰባተኛ ዓመት ምሥረታና ፍልሰተ ዐፅሙ ለአቡነ ተክለሃይማኖት በዓል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ በየዓመቱ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው ፍልሰተ ዐፅሙ ለአቡነ ተክለሃይማኖት ዓመታዊ ክብረ በዓል እና የደብሩ ሰባተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል በዘንድሮ ዓመት በተለየ ሁኔታ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በፊንላንድ  የሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን ቅዳሜ ግንቦት 11 2010 ዓ.ም ተከብሮ ዋለ :: በዕለቱ ታቦተ አቡነ ተክለሃይማኖት ወደ ፊንላንድ የመጣበት እና ደብሩ እንደ አጥቢያ ቤተክርስቲያን  የተመሠረተበት ሰባተኛ ዓመት “ ሃይማኖታችንን ለልጆቻችን ዛሬ እናስተምር” በሚል መሪ ቃል በፊንላንድ ሄልሲንኪ የደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ሊቀ ማእምራን ቀሲስ ዮሴፍ ምክትል አስተዳዳሪ መልአከ ሰላም ቀሲስ ......

Read More