13
Feb 2018
“ልጆቻችሁንም አስተምሩአቸው፥ በቤትህም ስትቀመጥ፥ በመንገድም ስትሄድ፥ ስትተኛም ስትነሣም አጫውቱአቸው” ዘዳ. ፲፩፥፲፱ የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ መመሪያ ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰሜን ምዕራብ አውሮጳ ሀገረ ስብከት በፊንላንድ ሄልሲንኪ ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤት ክፍል የሕፃናትና አዳጊዎች ንዑስ ክፍል አዘጋጅነት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደትና የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ እሑድ ጥር 20 ቀን 2010 ዓ.ም. (January 28, 2018) ከሰዓት በኋላ ልዩ የሕጻናት እና የአዳጊ ልጆች መርሐ ግብር ተካሄደ። በመርሐ ግብሩ መጀመሪያ ላይ ከሰንበት ትምህርት ቤት ክፍል በተላለፈው መልእክት ሕፃናትና አዳጊዎች ልጆች የነገ የቤተ ክርስቲያናችን ተረካቢዎች በመሆናቸው ለእነርሱ......
Read More